Ethiopian Law Blog
|
የገቢ ግብርን ባለመክፈል ምክንያት የሚወሠዱ አስተዳደራዊ አርምጃዎች
|
|
የገቢ ግብር ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ የገቢ ግብር አዋጅ 286/1994 የሚያስቀምጣቸውን መረጃዎች ከዚህ እንደሚከተለው እንካፍልዎት፡፡ በዚሁ አዋጅ ከአንቀፅ 86 እስከ አንቀፅ 91 ድረስ የተለያዩ የቅጣት አይነቶች ተዘረዝረዋል፡፡ በነዚህ ድንጋጌዎች መሰረት አስተዳደሩ ግብር የማይከፍሉትን ግለሠቦች (ድርጀቶች) ግብር ባለመክፈላቸው ምክንያት ቅጣት ይጥልባቸዋል፡፡ የሚጣሉት ቅጣቶችም የሚከተሉት ናቸው፡፡
ተጨማሪ አስተያየት ወይም ጥያቄ ካለዎት ያግኙን
አግባብነት ያላቸው ተጨማሪ ህግ መረጃዎች ከማናቸውም ኢትዮጵያዊ ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ ታክስ ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የቤተሰብ ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የወንጀል ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የንብረት ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የካሳ ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የንግድ ምልክት ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የኢሚግሬሽን ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የፓተንት ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የኮፒራይት ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የስራ ፈቃድ ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ የመኖሪያ ፈቃድ ጠበቃ፣ ኢትዮጵያዊ ጠበቃ … ማግኘት ይችላሉ፡፡ |